
Amharic Blog
በመቃብር ቦታ በአስከሬን ላይ አትነግዱ!
በሞት በተነጠቅነው ሰው ከሃዘናችን ሳንጽናና የመቃብር ቤት ባለቤቶች እና የቀብር ስርዓት አስፈጻሚዎች በአስከሬኑ ላይ ሲነግዱ ሃዘናችንን እጅግ ያከብደዋል።ይህንን በማስመልከት ኤፍቲሲ አዲስ መመሪያ አውጥቷል።
በሞት በተነጠቅነው ሰው ከሃዘናችን ሳንጽናና የመቃብር ቤት ባለቤቶች እና የቀብር ስርዓት አስፈጻሚዎች በአስከሬኑ ላይ ሲነግዱ ሃዘናችንን እጅግ ያከብደዋል።ይህንን በማስመልከት ኤፍቲሲ አዲስ መመሪያ አውጥቷል።