Testimonials
I have known Elilta for a little over a year but within that short period of time she has left a positive mark on me. She is extremely positive person who sees the good in people and is willing to help all around her. One of Elilta's greatest strength is her humility. Not all of us can be humble and have Humility. I think humility is like an eye lens that helps us see the world clearly. She is the first to show and share what she knows to help her community and friends. One of her other strengths is her dedication to learning new knowledge and share the knowledge with her peers! Mikias Melkamwork
I have known Elilta for a little over a year but within that short period of time she has left a positive mark on me...I have known Dr Elilta for several years. She is a type of person who fulfills her commitment no matter what it takes. I have witnessed the strength and effectiveness of her work ethic, communication skills, and compassion for our community. Dr Elilta is a tireless worker who is dependable and dedicated. Most of all she is committed to making our community a better place with the sacrifice of her time and efforts. Eyerusalem Tarekeg
I have witnessed the strength and effectiveness of her work ethic, communication skills, and compassion for our community...ሰለ ዶክተር እልልታ ለመፃፍ እድሉን ስላገኘሁ በጣም ደስ ብሎኛል ቃላቶች ያጥሩኛል :: ዶክተር እልልታ እረጋሳ ስንተዋወቅ 20 ዓመት ይሆናል:: በጣም ጎበዝ ፣ በጣም አስተዋይ፣ በጣም ጠንካራ ሰራተኛ ፣በእምነትዋ ፍፁም ፣ ለቤተ ክርስቲያንም ዘርፈ ብዙ አገልግሎት የሞትሰጥ፣ ጠንካራ ፣ ህብረተሰቡን በሚያስፈልገው መልኩ በእወቀትም በገንዘብም የምትረዳ ሰውን መርዳት የሚያስደስታት የሞትስራውን ደግሞ በፍቅር እና በደስታ የምትስራ የጀመረቸውን እስከ መጨረሻ የሞትቀጥል ታታሪ እና ጎበዝ የሴቶች ተምሳሌት ነች :: እግዚአብሔር ይባርሽ ከነ ሙሉ ቤተሰቦችሽ :: ወ/ሮ በላይነሽ ተሾመ
ህብረተሰቡን በሚያስፈልገው መልኩ በእወቀትም በገንዘብም የምትረዳ ሰውን መርዳት የሚያስደስታት...እልልታን የማውቃት ከዛሬ 18 ዓመት በፊት ሁለታችንም በምናገለግልበት የሰንበት ትምህርት ቤታችን ነው በዛም ስናገለግል እልልታ ሁሉንም አባላት በእኩል አይን የምትመለከት ለተቸገረ በሀሳብም ሆነ በገንዘብ የምትረዳ የምንወዳት እህታችን ነች::በተጨማሪም በሰንበት ትምህርት ቤታችን የበላይ አመራር ሆና በቅንነት ስታገለግለን ቆይታለች::እልልታ ጎበዝ እና ጠንካራ ለሌሎቻችን ምሳሌም ነች ::አብረናት የምናገለግል እህቶቿ እሱዋ የሄደችበትን መንገድ እንድንሄድ እና እሱዋ የገጠማትን ችግር ሌሎች እህቶቿ እንዶይግጥማቸው መስመር የምታሲዝም ነች:: በተለይ አዲስ ኮሌጅ የሚገቡ ተማሪዎችን ማመልከቻ በመሙላት እና ሌሎች በሚገጥማቸ ችግሮች ሁሉ ችግራቸውን አብራ በመጋራት እና በመፍታት ትታወቃለች:: ዶክተር እልልታ በቤተክርስቲያናችንም አባላት እጅግ የተወደደች ናት:: ስለዚህ ሁላችንም እንወዳታለን እናከብራታለን:: ፍሬገነት ፋንታዬ
ሁሉንም አባላት በእኩል አይን የምትመለከት ለተቸገረ በሀሳብም ሆነ በገንዘብ የምትረዳዶክተር እልልታ ረጋሳ እዚህ በሰሜን አሜሪካ በመልካም ስብእናቸው፣ በቅን አሳቢነታቸው፣ በበጎ ስራቸው እና በኢትዮጵያዊነታቸው ከማውቃቸው ጥቂት ሰዎች አንዷ ነች። ምንም እንኳ ዶክተር እልልታ ስራዋ አንቱ ቢያሰኛትም ከአለን ቅርበትና የረጅም ጊዜ ወዳጅነት አንቺ እያልኩ እንድገልጽ ይፈቀድልኝ። ከዶክተር እልልታ ጋር በተለያዩ መድረኮች ላይ በጋራ የመስራት እድሉን አግኝቻለሁ። በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው በሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ህጻናትና ታዳጊ ወጣቶች ላይ ትኩረት በመስጠት ልጆቻችን ታሪካቸውን እና ኢትዮጵያዊ ባህላቸውን ይዘው በመልካም ስነምግባር እንዲያድጉ ከአቢያተ ክርስትያኖችና መሰል ድርጅቶች ጋር አብሮ በመስራት ለመልካም ስራ የምትተጋ እህታችን ነች ። የመልካም ልጆች አስተዳደግን በተመለከተ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ እምነት አስተምሮ እና ከተለያዩ ታማኝ ምንጮች ያገኘችውን እውቀት እንዲሁም የልጆች እናት እንደመሆኗ ከግል ተሞክሮ በመነሳት እጅግ ጠቃሚ ትምህርቶችንና ምክሮችን ለማህበረሰባችን በማካፈል ትታወቃለች ። ከአላት ጥልቅ ግንዛቤም የተነሳ በወላጆችም ላይ ብዙ መሰራት እንዳለበት በማመን በተለያዩ ጊዜያት ክወላጆች ጋር በመገናኘት ስትማማር ቆይታለች ። በተለይ የውጪውን አለም ጎጂ ባህልን ለሚያራምዱ ታዳጊ ወጣቶችና ወላጆች እኛ ኢትዮጲያዊያን ራሳችንን ሆነን ራሳችንን መስለን ራሳችንን መግለፅ ይኖርብናል ብላ አበክራ ታስተምራለች ። ዶክተር እልልታ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን ህልውና የማትደራደር እህት ነች ። በእምነቷ ላይ የሚነሱትን በመቃወም በኢትዮጵያ ሆነ በዚሁ በአለንበት አገር የሚገኙትን ቤተ ክርስትያናት፣ አድባራትና ገዳማት በመርዳት እንዲሁም እድሳት የሚያስፈልጋቸውን የገጠር ቤተ ክርስትያናትና ገዳማት እንዲታደሱ በመርዳትና ሃላፊነት ወስዳ በማስተባበር ጉልህ ሚና እየተጫወተች ይገኛል። በተጨማሪም በአገራችን ኢትዮጵያ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን በፍጹም ኢዮጵያዊነት ፈጥኖ በመድረስና በማስተባበር ይህ ነው የማይባል አስተዋጾኦ እያደረገች ትገኛለች ። ዶክተር እልልታ ረጋሳ ማህበረሰባችንን ለማስተማር ከወንድምና እህቶች ጋር በመሆን በተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎች ጽሁፎችና አነቃቂ ንግግሮችን በማድረግ በጎ ስራዋንና ኢትዮጵያዊነቷን ያስመሰከረች እህት ነች ። አቶ እንዳለ ወልደሰንበት
ዶክተር እልልታ ረጋሳ እዚህ በሰሜን አሜሪካ በመልካም ስብእናቸው፣ በቅን አሳቢነታቸው፣ በበጎ ስራቸው እና በኢትዮጵያዊነታቸው ከማውቃቸው ጥቂት ሰዎች አንዷ ነች...ዶክተር እልልታን ካወኳት ጀምሮ በትጋት ያለድካም ስትሰራና የጀመረችውን በትጋት ስትጨርስ ነው የማያት። አይደክማትም እንዴ እላለሁ? ብዙ ሃላፊነቶችን ትወስዳለች ሰዎችም ሃላፊነቶችን ወደ እርሷ ይገፋሉ። ተቀብላ በሚፈለገው ጊዜ፣ በሚፈለገው መጠን ለሚፈለገው አካል ታደርሳለች። ህብረተሰቡ በእውቀት በመረጃ እና ራሱን በመቻል እንዲጠነክር ትመኛለች ለዛም ትተጋለች ታስተምራለች።በሕጻናት ዙሪያ፣ በበጎ ሥራዎች፣ በተቋማዊ አሰራሮች፣ በሀገራዊ ሥራዎች ጭምር ትሳተፋለች። ብዙ ጊዜ ጥንካሬዋን፣ ትጋቷን፣ አንደበቷን እመኘዋለሁ። እንዲጋባብኝም እከታተላታለሁ። ከባድ ሃላፊነት የሚጠይቅ ሥራ ሲመጣ መጀመሪያ ከመጠቁማቸው ሰዎች አንዷ ዶክተር እልልታ ናት ምክንያቱም እርሷን መጠቆም መጨረሻ ላይ አያሳፍርምና ነው። በርችልን!!!! ዲ/ን ጋሻው ታደሰ
ዶክተር እልልታን....በትጋት ያለድካም ስትሰራና የጀመረችውን በትጋት ስትጨርስ...Dr. Elilta has been a member & servant of Debre Selam Kidist Mariam Church for many years. During that time, I have come to know Dr. Elilta very well. Dr. Elilta is a devoted mom & strong community leader. Dr. Elilta has been actively involved in DSKM volunteer program as well as different volunteer programs within DSKM church & beyond. She has been demonstrating a strong leadership model to many youth & adults within her community. Her energy & enthusiasm in cultivating God fearing & ethical citizens are beyond words. Dr. Elilta’s excellent character & work ethic makes her a candidate in her chosen endeavor. Meseret Faka
Dr. Elilta is a devoted mom & strong community leader...ዶ/ር እልልታ የማውቃት ከ15አመት በላይ ነው ይኽውም በቤተክርስቲያን ባላት አገልግሎት ሲሆን በቅርበትና አብረን በአንድ በጎ አድራጎት ኮሚቴ ውስጥ እሷ በሰብሳቢነት እኔ በህዝብ ግንኑነት ውስጥ ለአለፉት 4 ዓመታት ሰርተናል። ለእኔ የዶ/ር እልልታ ነገር የሚገርመኝ እንዴት ሰዓቷን አብቃቅታ በቅንነት ለተሰጠችው ኃላፊነት እንደምትሰራ ነው:: ብዙ አስተምራኛለች በስራ የምሳ እረፍቷን አመቻችታ ምሳዋን ሳትበላ ስብሰባው ትመራ ነበር:: ይኽም በቅንነትና በደስታ በመሳቅ በመፍለቅለቅ ከትኀትና ከሰው አክብሮ ጋር በትክክል መንፈሳዊ ሕይወቷን አጉልቶ የሚያሳይ ምግባር ጠንካራ ሴት መሆኗን እኔ ምስክር ነኝ። እንዲሁም ልጆችን በተመለከተ ከእናትነት ጋር የህብረተሰብ መሰረት የሆነውን ትዳርንና ቤተሰብን ባካተተ በተከታታይ የዩቲውብ ፕሮግራም ከጓደኞቿ ጋር የምታስተምርበት ዋቢ ምስክር ነው። ለምታውቀውም ለማታውቀውም ምንም አይነት ልዬነት በሌለበት ሁኔታ የሰው ልጅ ለሆነ ሁሉ በችግሩ ለመርዳት ቀዳሚ ፈጥኖ ደራሽ ሰው ናት!! አብረን በሰራንበት ኮሚቴ ውስጥ እኔ የህዝብ ግንኙነት ብሆንም እሷ ብዙ ስራዎችን መፍትሔ በመስጠት ሀሳብ በመነጋገር ሁሉንም ነገር በሰዓቱ እንዲያልቅ የምታደርገው ብዙ ተምሬባታለሁ። ዶ/ር እልልታ ረጋሳን እንዲህ በአጭሩ ለመግለጽ ከባድ ነው በመጽሐፍ መልክ ካልሆነ በስተቀር ይሁን አና በሕይወት ዘመኗ ሁሉ ይህ ስብናዋ አብሯት እንዲኖር የዘወትር ጾሎቴ ነው። ወ/ሮ ብርቱካን አምደሃይማኖት J.Title ዶክተር ዕልልታ ረጋሣ በእምነቷ እና በፅናቷ እንደ ምሳሌ የምናያት ነች... ዶክተር ዕልልታ ረጋሣ በእምነቷ እና በፅናቷ እንደ ምሳሌ የምናያት ነች:: ሰውን በመርዳት እና በሁሉም አስተዋፅዖዎች ግንባር ቀደም በመሆን ስለማውቃት እኮራባታለሁ:: ለወደፊቱም በዚሁ ብርታቷ እንደምትቀጥል ተስፋ አደርጋለሁ:: መልካም የሠላምና የጤና ጊዜ ከነቤተሰቧ እንዲሆንላት ከልብ እመኛለሁ:: አቶ ዓለሙ ደምሴ
ዶ/ር እልልታ የማውቃት ከ15አመት በላይ ነው ይኽውም በቤተክርስቲያን ባላት አገልግሎት....I would like to take this opportunity to commend my friend and colleague Dr Elilta Regassa as being one of the jewels of Clinical Pharmacist at the Children’s National Medical Center in Washington D.C. Of the many years I had pleasure to work with Dr Elilta, I can only observe her patience, perseverance, and ability to work with others along with her expertise in children's medication and treatment plans. Over time, Dr Elilta has become a valued resource for our pharmacy department at CNMC. Dr Elilta’s endless enthusiasm and energy have played an integral role in connecting our health care profession with organization, and Ethiopian community both in the public and private sector. Dr Elilta Regassa is a health care professional with an elevated level of focus and ingenuity that can provide prominent level of service to any organization. Dr Bereket Melaku, PharmD
I would like to take this opportunity to commend my friend and colleague Dr Elilta Regassa....Elilta is truly an asset both for the Ethiopian Community in the DMV area and as a clinical pharmacist at Children’s National in DC. She is diligent as well as hard-working individual and I have had the pleasure of knowing her and working alongside her for the past 4 years. She always exhibits a high-spirited nature which is infectious and is always spreading her energy to her co-workers. Her passion towards community services is also quite admirable. She is kind, compassionate, intelligent, and strong person who has a clear sense of direction and purpose. Dr Sabek Bantiwalu, PharmD
Elilta is truly an asset both for the Ethiopian community in the DMV area...ዶ/ር እልልታ ከ21 አንድ አመት በላይ ነው ሳውቃት:: ከሀገራችን ኢትዮጲያ ለሚመጡ የአሜሪካንን መንገድ ለማያውቁ በማሳየት አዲስ የመጣን ሰው በማላመድ እንዲሁም ኮሌጅ ወይም ዮንበርስቲ ገብተው እንዲማሩ የሚቻላትን ፎርም በመሙላት ስኮላር ሺፕ እንዲያገኙ በጣም የምትተባበር ጥሩ ኢትዮጲያዊ:: ለእኔ ደግሞ እህቴ ናት::ዶ/ር እልልታ በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ሀይማኖት ጥሩ አገልጋይ ናት:: በተለይ ተማሪ ሆና በአፍሪካ እና በአረብ ሀገር ያሉ የተቸገሩ ኢትዮጲያውያንን በመደወል በማጽናናት እንዲረዱ የምታደርግ ጥሩ ኢትዮጲያዊ ናት:: ዶ/ር እልልታ በወጣትነት እድሜዋ መጥታ ብቻዋን ተምራ ሰርታ ቤተሰቦን ረድታ የህይወት አጋሯን ከኢትዮጲያ አምጥታ በቃሏ ታምና ጸንታ ለክብር የበቃች የሴቶች ቁንጮ:: የሶስት ሴቶች ጎበዝ እናት::በትምህርት በህይወት ልጆች በማሳደግ ለእኛ ለሁላችን ትልቅ ምሳሌ የሆነች ጀግና የጥቁር ሴቶች ምሳሌ ናት። ዶ/ር እልልታ በበጎ አድራጎት ስራዎቾ አብዛኛውን ሰው የምታንቀሳቅስ በረከት የምታሰጥ የተቸገረ ገዳም የአብነት ት/ቤት ወገኖቾን የምትረዳ መልካም ሴት ናት ::ዶ/ር እልልታ ወጣቶችን፣ ባለትዳሮችን ፣ ልጆችን፣ በማንኛውም ችግር የተቸገሩ ወገኖችን ጊዜዋን ሰጥታ መፍትሄ የምትሰጥ ማህበረሰቡን ለመርዳት ቀን ከሌሊት የምትደክም ታታሪ ደከመኝ ፣ ሰለቸኝ የማታውቅ አንድ ነገር ከያዘች የምትለው ጠንካራ ጎበዝ ታታሪ ሴት ናት። ቃልኪዳን ለገሰ
ከሀገራችን ኢትዮጲያ ለሚመጡ የአሜሪካንን መንገድ ለማያውቁ በማሳየት አዲስ የመጣን ሰው በማላመድ...I met Dr. Elilta in Sunday School at an Ethiopian Orthodox Tewahedo Church. Since that day not only has she been a good friend to me, but she is also a good counselor to anyone who needs it. On top of that, she is truly kind and will help and support anyone who needs it. She is also the leader of a program called ENAT. The program has helped many families by teaching them how to raise their kids and build a good family. The program "Sil Ethiopia Zem Anelem" helped lots of families, especially in Ethiopia. She spent lots of her time to support our community. She is a big part of our Ethiopian Community and our Ethiopian Orthodox Tewahedo Church. We still need Dr. Elilta's support. Please keep doing the best thing for our community! Thanks. Amesal Habtegebriel
met Dr. Elilta in Sunday School at an Ethiopian Orthodox Tewahedo Church...We all wanted to help our community, but few made it happen. Elilta is one of the few community service workers in DMV area. Community service workers genuinely care for others. It requires attention, dedication, and energy. Elilta has been providing care and support for Ethiopian community for so long. She is helping many of them to become more independent in their lives and providing them the extra strength they need to keep moving forward. Elilta always possessed a curious mind and is eager to learn. This set of mind brought her to my Stock Market class. She was one of my top students and successful investors. Surafel Mersha
Elilta is one of few community service workers in DMV area...The most inspiring people are always the ones who live without fear of others' opinions because of leaving their comfort zones to chase personal growth and goals. Dr. Elilta is just that person. Dr. Elilta is a strong woman who is open minded and inspiring. She always comes up with creative solutions and stays positive even during tough times. She is reliable, hardworking, and professional who is also organized, determined and efficient with any project she takes on. Despite the fact of having busy schedule, she is available to participate in Ethiopian Orthodox Church Sunday School program as well as different activities. About her family, she is a wife and a mother of three beautiful children. She is like part of my family I trust her just as I trust members of my family. Dr. Elilta has a strong involvement In Ethiopian community and volunteers regularly. To mention some of the activities organizing events, doing charity work, visiting sick people and so on. Her acts of kindness might be for strangers, friends, family, colleagues or whoever is in need. She is someone who always thinking of others. Her happiness comes from being kind, considerate, and demonstrating generosity to anyone in need. Eliltaye you have made such a huge impact on my life, and I am happy to consider you as one of my close friends or even sister. All your positive actions towards me as well as others had a significant effect and thank you for being an inspiration to me as well as many others. With respect Sosena Gedlu
The most inspiring people are always the ones who live without fear of others' opinions...I have known Dr. Elilta for many years for her dedication and hard work in her professional, social and spiritual life. She has been a program director of our church's Sunday School with more than two hundred members for ---- many years. On this role, Dr. Elilta has steered the program towards more fulfilling spiritual life and volunteer initiatives by working closely with the clergy and the church board. For the past four years I have been working closely with her in the Tsireha Tsion Kidist Mariam Gedam project with main goal to build a learning center up to a university level for the younger generation in Bahir Dar, Ethiopia. Dr. Elilta always takes task and initiatives with excitement and eagerness to complete. Due to her resourcefulness and ability to work with people, it is joyous and rewarding to work along with Dr. Elilta. Best Regards, Wondwossen Hailu, Pharm.D.
I have known Dr. Elilta for many years for her dedication and hard work in her professional, social, and spiritual life...
ከዚህ እንደሚከተለው እጠቅሳቸዋለሁ 1. በቤተክርስቲያናችን በደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ በሊቀ መንበርነት እና ጸሓፊነት ታገለግል እንደነበር እና እንዲሁም በተለያዩ የቤተክርስቲያናችን አገልግሎት ውስጥ ትልቅ አስተዋፅኦ ያላት 2. ታዳጊ ወጣቶችን የነገ ሀገርም የቤተክርስቲያንም ተረካቢ ስለሆኑ እነሱ በመልካም ስነ ምግባር ተኮትኩተው እንዲያድጉ በማለት የተለያዩ መንፈሳዊ የሆኑ ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት መምህራንን በመጋበዝ ታዳጊ ህፃናት ሃይማኖታቸውን እና ባህላቸውን እንዲያውቁ ለማድረግ ያለ እረፍት የምትሰራ 3. በኢትዮዽያ ለሚሰሩ የተለያዩ ገዳማት ኮሚቴ ውስጥ በመግባት ሰዎችን በማስተባበር መልእክቶችን ለሰዎች እንዲደርስ በማድረግ ብዙ ስራዎችን የምትሰራ ታታሪ ስትሆን 4. በዚህ ሀገርም ለማህበረሰቡ ይጠቅማሉ ብላ የምትገምታቸውን ማናቸውንም መረጃ ዎች በቫይበር በቴሌግራም እንዲሁም ባገኘችው አጋጣሚዎች ሁሉ ለህብረተሰቡ እንዲደርስ የምታደርግ ናት ለማጠቃለልም ዶክተር እልልታ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትል ቀን እና ሌሊት ያለ እረፍት ማህበረሰባችንን ለማገልገል የምትተጋ እህታችን ናት :: ከላይ የጠቀስኳቸው ከብዙዎቹ በጣም ጥቂቶቹ ሲሆኑ ይሄንን ሁሉ ስታደርግ ባለ ትዳር እና የሷን እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ለአቅመ ሔዋን ያልደረሱ ሶስት ሴቶች ልጆች ያሉዋት እና የምትሰራውም ከፍተኛ ሀላፊነት የሚጠይቅ ቦታ ስለሆነ አንዳንዴ ይሄንን ሁሉ ተግባር ለመፈጸም ግዜው እንዴት እንደሚበቃት ያስገርመኛል :: እግዚአብሄር የዶክተር እልልታን አይነት ቅን እና ለወገኖቹ አሳቢ እንዲያበዛልን የዘውትር ጸሎቴ ነው :: ወ/ሮ ወይንሐረግ ጅሬ
ለኢትዮዽያ መሀብረሰብ ቀላል የማይባል አስተዋፅኦ እያደረገች የምትገኝ ናት...